በየቦታው የመብራት ኃይል ምሰሶዎች ተተክለው ገመዳቸውም ተሻግሮ ተላልፏል፡፡ ይሁን እንጂ መብራት ስላልተለቀቀበት የሰማይ ላይ ሲሳይ ብቻ ሆነው ቀርተዋል፡፡ እናም ይህ ያስመረረው አንድ የገጠር ሰው ማመልከቻ ፃፈ፡- “ብዙ ጊዜ መብራት እንዲለቀቅልን ለመስሪያ ቤቱ ደብዳቤ ፃፍን ለፈጣሪ ግልባጭ በማድረግ፡፡ ግን እስካሁን መልስ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም ይህ የማይቻል ከሆነ መስሪያ ቤቱ የተወጠረውን ገመድ ዝቅ ያድርግልንና የልብስ ማስጫ እናድርገው፡፡” ብለው ጠየቁ፡፡ እውነታቸውን አይደለም? እስኪ እናንተ ፍረዱት፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
By: Meron Moges-Gerbi, CNN (CNN) -- On a rainy afternoon this spring when President Barack Obama gave the commencement speech a...
-
During a robbery in Guangzhou, China, the bank robber shouted to everyone in the bank: "Don't move. The money belongs to the State....
-
Egypt and Sudan were holding talks on Wednesday following a decision by Ethiopia to divert the Blue Nile as part of a giant dam projec...
No comments:
Post a Comment