ሰሞኑን አንድ የገጠመኝን ልንገራችሁ፡፡ ሜክሲኮ አካባቢ ነው፡፡ አንድ ከክፍለ ሀገር የመጣ ልጅ ከአውቶብስ ተራ ተነስቶ ታክሲ ይዞ ሜክሲኮ ደርሷል፡፡ እና ወደ ለገሃር እያመራ እያለ እኔጋ ተገናኘንና “የሞጆ መንገድ ወዴት ነው” ብሎ ጠየቀኝ፡፡ እኔም ሞጆ ከአዲስ አበባ ውጪ እንደሆነና ሚኒ ባስ ይዞ ወደ ደብረዘይት መሄድ እንደሚችል ስነግረው፡፡ “ሞጆ ኮንዶሚኒየም ያለበት” ሲለኝ ነቄ ብዬ “ጀሞ ኮንዶሚኒየም ማለትህ ነው” አልኩት፡፡ በዚህ ጊዜ ልጁ “አዎን” አለ፡፡ ከዛ ታክሲ መያዣውን አሳየሁትና እብስ አልኩኝ፡፡ አስቡት እስኪ ከአውቶብስ ተራ ለገሃር ድረስ የመጣው የሞጆ ታክሲ ሊይዝ ነበር፡፡ እዛ ደርሶ ያው መመለሱ አይቀርም ነበር፡፡ አሁን ይኼ “የስም መመሳሰል” ነው ወይስ “የስም መገለባበጥ”፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
During a robbery in Guangzhou, China, the bank robber shouted to everyone in the bank: "Don't move. The money belongs to the State....
-
By: Meron Moges-Gerbi, CNN (CNN) -- On a rainy afternoon this spring when President Barack Obama gave the commencement speech a...
-
Egypt and Sudan were holding talks on Wednesday following a decision by Ethiopia to divert the Blue Nile as part of a giant dam projec...
No comments:
Post a Comment