አንድ ጓደኛዬ ያጫወተኝን ልንገራችሁ፡፡ ልጅ እያለን እንደ ስጥ ከቤት ውጪ ተጥለን እናታችን
ገበያ ስትሄድ ለጎረቤት አደራ ሰጥታ፤ ምን ብላ? “እትዬ ጎርፌ ዝናብ
ከመጣ የተሰጣውን በርበሬ ስታስገቢ ልጁንም አብረሽ አስገቢው” ተብለን ነው ያደግነው፡፡ ምክንያቱስ ልጅ በሽ ነዋ፤ የዛን ጊዜ፡፡
አሁን ግን የተገላቢጦሽ ሆኗል፡፡ ልጅ ነው እናቱን ለሰው አደራ ሰጥቶ እንደልቡ የሚዞረው፤ ይህም ትዝ ካለችው ነው፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...
-
13th round 20/80 & 2nd round 40/60 Addis Ababa condominium winners list. የ20/80 13ኛው ዙር እና የ40/60 2ኛው ዙር የአዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤት እጣ የወጣላቸው ...
-
የ11ኛው ዙር አጠቃላይ የአዲስ አበባ 20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ፕሮግራም አሸናፊዎች ዝርዝር ለማየት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://drive.google.com/file/d/0B7AnIIjHSJxNVEpqc1V4NXVtMz...
-
Egyptian politicians - including president Mohamed Morsi - have been caught live on air discussing plans to sabotage an Ethiopian dam ...
No comments:
Post a Comment