አንድ ጓደኛዬ ያጫወተኝን ልንገራችሁ፡፡ ልጅ እያለን እንደ ስጥ ከቤት ውጪ ተጥለን እናታችን
ገበያ ስትሄድ ለጎረቤት አደራ ሰጥታ፤ ምን ብላ? “እትዬ ጎርፌ ዝናብ
ከመጣ የተሰጣውን በርበሬ ስታስገቢ ልጁንም አብረሽ አስገቢው” ተብለን ነው ያደግነው፡፡ ምክንያቱስ ልጅ በሽ ነዋ፤ የዛን ጊዜ፡፡
አሁን ግን የተገላቢጦሽ ሆኗል፡፡ ልጅ ነው እናቱን ለሰው አደራ ሰጥቶ እንደልቡ የሚዞረው፤ ይህም ትዝ ካለችው ነው፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
During a robbery in Guangzhou, China, the bank robber shouted to everyone in the bank: "Don't move. The money belongs to the State....
-
By: Meron Moges-Gerbi, CNN (CNN) -- On a rainy afternoon this spring when President Barack Obama gave the commencement speech a...
-
የ11ኛው ዙር አጠቃላይ የአዲስ አበባ 20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ፕሮግራም አሸናፊዎች ዝርዝር ለማየት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://drive.google.com/file/d/0B7AnIIjHSJxNVEpqc1V4NXVtMz...
No comments:
Post a Comment