በየቦታው የመብራት ኃይል ምሰሶዎች ተተክለው ገመዳቸውም ተሻግሮ ተላልፏል፡፡ ይሁን እንጂ መብራት ስላልተለቀቀበት የሰማይ ላይ ሲሳይ ብቻ ሆነው ቀርተዋል፡፡ እናም ይህ ያስመረረው አንድ የገጠር ሰው ማመልከቻ ፃፈ፡- “ብዙ ጊዜ መብራት እንዲለቀቅልን ለመስሪያ ቤቱ ደብዳቤ ፃፍን ለፈጣሪ ግልባጭ በማድረግ፡፡ ግን እስካሁን መልስ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም ይህ የማይቻል ከሆነ መስሪያ ቤቱ የተወጠረውን ገመድ ዝቅ ያድርግልንና የልብስ ማስጫ እናድርገው፡፡” ብለው ጠየቁ፡፡ እውነታቸውን አይደለም? እስኪ እናንተ ፍረዱት፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
የ11ኛው ዙር አጠቃላይ የአዲስ አበባ 20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ፕሮግራም አሸናፊዎች ዝርዝር ለማየት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://drive.google.com/file/d/0B7AnIIjHSJxNVEpqc1V4NXVtMz...
-
ጅቦች መብታችን ማስከበር አለብን በማለት ፍርድ ቤት ቀርበው ክስ መሰረቱ። ጅቦቹም “ቆይ እኛ በዚህች አገር ስንኖር መድሎ ለምን ይፈጸምብናል? ከአንበሳ እኩል እየታየን አይደለም!” በማለት አቤቱታቸውን ለዳኛው ያቀርባሉ፡፡ ...
-
ይህ የምታዩት ምስል የምሁሮች መፍለቂያ ከሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ዋናው በር አጠገብ ያነሳሁት ነው፡፡ በትልቁ “ማንኛውንም ማስታወቂያ መለጠፍ ክልክል ነው” የሚል ማስታወቂያ ቢለጠፍም ብዙ ማስታወቂ...
No comments:
Post a Comment