የሆነ ስብሰባ ተሳትፌ ነበር እና ፅሁፍ አቅራቢው መድረክ ላይ አይኑን ላፕ ቶፕ ላይ ተክሎ በፕሮጀክተሩ ለእኛ እያሳየ ይገኛል፡፡ ካሜራ ማኑ ካሜራውን ብልጭ ሲያደርግ ይደነግጥና ንግግሩን አቋርጦ አይኑን ወደ ካሜራ ማኑ ያዞራል፡፡ ከልማድም ልማድ አለ፤ እንዲህ ዓይነት ልማድ ግን አጋጥሞኝ አያውቅም፡፡ መቼም ከህዝብ ፊት ሆኖ መድረክ መምራትን የመሰለ ታላቅ ጥበብ የለም፡፡ ምክንያቱም የሁሉም ሰው ዓይን እሱ ጋ ነዋ የሚያፈጠው፤ አፍጥጦም አይቀርም የሆነች እንከን ካስተዋለ ሂስ እና አቃቂር ማውጣቱ አይቀርም፡፡ ግን የዚህ ሰውዬ ሁኔታ ከሁሉም የተለየ ነው፤ አንዴ ብቻ አይደለም ፅሁፉ እስከሚያልቅ ድረስ እኮ ነው፡፡ እናም ጠረጠርኩ “ምናልባት ይህ ሰውዬ ጦር ሜዳ ያሳለፈ ይሆን እንዴ? አልያም ደግሞ አንድ ቤተሰቡን በመብረቅ አጥቷል፡፡” እሱማ በህይወት አለ፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Wednesday, December 4, 2013
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
የ11ኛው ዙር አጠቃላይ የአዲስ አበባ 20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ፕሮግራም አሸናፊዎች ዝርዝር ለማየት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://drive.google.com/file/d/0B7AnIIjHSJxNVEpqc1V4NXVtMz...
-
ጅቦች መብታችን ማስከበር አለብን በማለት ፍርድ ቤት ቀርበው ክስ መሰረቱ። ጅቦቹም “ቆይ እኛ በዚህች አገር ስንኖር መድሎ ለምን ይፈጸምብናል? ከአንበሳ እኩል እየታየን አይደለም!” በማለት አቤቱታቸውን ለዳኛው ያቀርባሉ፡፡ ...
-
ይህ የምታዩት ምስል የምሁሮች መፍለቂያ ከሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ዋናው በር አጠገብ ያነሳሁት ነው፡፡ በትልቁ “ማንኛውንም ማስታወቂያ መለጠፍ ክልክል ነው” የሚል ማስታወቂያ ቢለጠፍም ብዙ ማስታወቂ...
No comments:
Post a Comment