ሰሞኑን አንድ የገጠመኝን ልንገራችሁ፡፡ ሜክሲኮ አካባቢ ነው፡፡ አንድ ከክፍለ ሀገር የመጣ ልጅ ከአውቶብስ ተራ ተነስቶ ታክሲ ይዞ ሜክሲኮ ደርሷል፡፡ እና ወደ ለገሃር እያመራ እያለ እኔጋ ተገናኘንና “የሞጆ መንገድ ወዴት ነው” ብሎ ጠየቀኝ፡፡ እኔም ሞጆ ከአዲስ አበባ ውጪ እንደሆነና ሚኒ ባስ ይዞ ወደ ደብረዘይት መሄድ እንደሚችል ስነግረው፡፡ “ሞጆ ኮንዶሚኒየም ያለበት” ሲለኝ ነቄ ብዬ “ጀሞ ኮንዶሚኒየም ማለትህ ነው” አልኩት፡፡ በዚህ ጊዜ ልጁ “አዎን” አለ፡፡ ከዛ ታክሲ መያዣውን አሳየሁትና እብስ አልኩኝ፡፡ አስቡት እስኪ ከአውቶብስ ተራ ለገሃር ድረስ የመጣው የሞጆ ታክሲ ሊይዝ ነበር፡፡ እዛ ደርሶ ያው መመለሱ አይቀርም ነበር፡፡ አሁን ይኼ “የስም መመሳሰል” ነው ወይስ “የስም መገለባበጥ”፡፡
"ይህ ጦማር ከምንም ዓይነት የፖለቲካ ርዕዮተ-ዓለም ጋር ያልተሳሰረና እንዲሁ በሀገራችን ውስጥ ስለሚከሰቱ አንዳንድ ትዝብቶች ብቻ ሂስ ለማቅረብ የተዘጋጀ ነው፡፡"
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture
Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...

-
የ11ኛው ዙር አጠቃላይ የአዲስ አበባ 20_80 ኮንዶሚኒየም ቤት ፕሮግራም አሸናፊዎች ዝርዝር ለማየት ቀጣዩን ሊንክ ይጫኑ https://drive.google.com/file/d/0B7AnIIjHSJxNVEpqc1V4NXVtMz...
-
ጅቦች መብታችን ማስከበር አለብን በማለት ፍርድ ቤት ቀርበው ክስ መሰረቱ። ጅቦቹም “ቆይ እኛ በዚህች አገር ስንኖር መድሎ ለምን ይፈጸምብናል? ከአንበሳ እኩል እየታየን አይደለም!” በማለት አቤቱታቸውን ለዳኛው ያቀርባሉ፡፡ ...
-
ይህ የምታዩት ምስል የምሁሮች መፍለቂያ ከሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስድስት ኪሎ ካምፓስ ዋናው በር አጠገብ ያነሳሁት ነው፡፡ በትልቁ “ማንኛውንም ማስታወቂያ መለጠፍ ክልክል ነው” የሚል ማስታወቂያ ቢለጠፍም ብዙ ማስታወቂ...
No comments:
Post a Comment