Monday, March 17, 2014

ቴሌ ከማገናኘት ወደ ማቆራረጥ

አማኑኤል ሆስፒታል ከሚባል የፌስቡክ ገፅ ላይ ከታች የተለጠፈውን ምስል ሳየው እኔንም የሚኮረኩረኝ ጉዳይ ስለሆነ ለእናንተም ለማካፈል ወደድኩ፡፡ መቼም ቴሌ ሰው ከሰው ለማቆራረጥ እንጂ ለማገናኘት እየሰራ አይደለም፡፡ እንዲያውም እንደኔ እንደኔ በቴክኖሎጂና መገናኛ ሚኒስቴር ስር ከሚሆን ማቆራረጥ የሚለውን ቃል ለመጠቀም ሲባል ተቋራጭ ድርጅቶች ውስጥ ቢገባ ይሻላል፡፡ ተቋራጭ የሚለው ቃል ኮንትራክተሮችን እንደሚመለከት ባውቅም ሌላ ቃል ላገኝ ስላልቻልኩ ነው፡፡ የቴሌ ኃላፊዎች ሁልጊዜ በተጠየቁ ቁጥር ከ6 ወር በኋላ ይስተካከላል፤ የምትል መልስ አለቻቸው፡፡ ነገር ግን እስካሁን ስንት 6 ወራቶች አለፉ፤ ስራውም አልተሰራም፤ እኛም ከወዳጅ ዘመዶቻችን ጋር መቆራረጣችን ቀጥሏል፤ እስኪ የሚቻል ከሆነ የቤት ስልክ ከነገመዱ ይዞ መዞር መሞከሩ ሳይሻል አይቀርም፡፡

1969212_595442210534076_435274582_n

No comments:

Post a Comment

Ethiopian Overlooked and Underutilized Sector - Agriculture

Agriculture is the prominent sector of Ethiopia which millions of lives depend on for centuries. The share still stands high compared ...